በመቱ ዩኒቨርሲቲ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ዛሬ ዞኑን ልጎበኙ የመጡትን የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚ/ር ክቡር ዶ/ር አብይ አህመድና የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ለማ መገርሳ እንዲሁም ሌሎች የፌዴራል፣ የክልል ባለስልጠናትና የኢሉ አባቦር ዞን ማህበረሰብ ተወካዮች በዚህ መልኩ ስወያዩ ዋሉ፡፡ 2019-04-16
Comments are closed, but trackbacks and pingbacks are open.