በመቱ ዩኒቨርሲቲ “በሀገር ግምባታ የምሁራን ሚና” በሚል ርዕስ የምሁራን የውይይት መድረክ ተካሄደ
2023-01-10
በመቱ ዩኒቨርሲቲ “በሀገር ግምባታ የምሁራን ሚና” በሚል ርዕስ የምሁራን የውይይት መድረክ ተካሄደ፡: 26/04/2015 (ህ.ው.ግ.ዳ) የውይይቱ ዋና አላማ ምሁራን የሀገርን ነባራዊ ሁኔታ በተሟላ መልኩ ተገንዘበዉ በሀገር ግንባታና እድገት ውስጥ ምሁራዊ ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉና መንግስትና ምሁራን ይበልጥ ተቀራርበዉ የሚሰሩበትን መደላድል መፍጠር መሆኑን የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዝደንት ዶ/ር እንደገና አበበ ገልፀዋል፡፡ ውይይቱRead More →