መቱ ዩኒቨርሲቲ በ2014 ዓ. ም አዲስ የተመደቡ ተማሪዎችን እየተቀበለ ነው
የህዝብና ውጭ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ግንቦት 03/2014 ዓ. ም ============================================================= መቱ ዩኒቨርሲቲ በ2014 ዓ. ም በትምህርት ሚኒስተር የተመደቡትን ከ4500 በላይ ተማሪዎች እየተቀበለ ይገኛል፡፡ ዩኒቨርሲቲው ለ2014 ዓ. ም በትምህርት ሚኒስተር አዲስ የተመደቡትን ተማሪዎች በደማቅ ስነ ስርዓት እየተቀበለ ይገኛል፡፡ በዚህ የቅበላ ስነ ስርዓት ላይ የመቱ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዚዳንቶች፣ ዳይሬክቶሬቶች ዲኖች፣ መምህራ፣ ሰራተኞች፣ እንዲሁምRead More →