ተቋርጦ የነበረዉን የግንባር ለግንባር ት/ት መልሶ የማስጀመር ዝግጅት፤
2020-10-07
በኮቪድ- 19 ወረርሽኝ ምክንያት ተቋርጦ የነበረዉን የግንባር ለግንባር ት/ት መልሶ የማስጀመር ዝግጅት እየተደረገ ነዉ። በኮቪድ- 19 ወረርሽኝ ምክንያት ትምህርት መቋረጡ ይታወቃል። አሁን ግን ወረርሽኙን ከመከላከል ሥራ ጎን ለጎን የግንባር ለግንባር ትምህርትም እንዲሠጥ ስለታመነበት መቱ ዩኒቨርሲቲም ተማሪዎቹን መልሶ ለመቀበል መጠነ ሰፊ ሁለንተናዊ ዝግጅት ሲያደርግ ቆይቷል እያደረገም ነዉ። ዝግጅቱን ይበልጥ ጠንካራና ውጤታማRead More →