ቀን 02/10/2013ዓ.ም ማስታወቂያ የመቱ ዩኒቨርሲቲ የአስተዳደር ቦርድ በተሰጠው ስልጣንና ሃላፊነት መሰረት በዩኒቨርሲቲው የምርምር፣ ማህበረሰብ አገልግሎት፣ ቴክኖሎጂ ሽግግር እና ትስስር ምክትል ፕሬዚዳንት የሥራ ኃላፊነት መደብ ላይ ከመምህራን መካከል አወዳድሮ መመደብ ይፈልጋል፣ በመሆኑም በተጠቀሰው የሃላፊነት ቦታ ላይ የመወዳደሪያ መስፈርቶቹን የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች አስፈላጊውን ማስረጃ በማቅረብ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን ይገልጻል፡፡ የመወዳደሪያ መስፈርት እንደሚከተለው ይሆናል፡Read More →

  መቱ ዩኒቨርሲቲ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት አቋርጦ የነበረዉን የመማር ማስተማር ስራዉን በተማራቂ ተማሪዎች የቀጠለ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት በ2012 ዓ.ም አንደኛ አመት ለነበሩ መደበኛ ተማሪዎች ጥሪ ማድረጉ አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቶዋል፡፡ በዚህ መሰረት በ2012 ዓ.ም አንደኛ አመት መደበኛ የነበራችሁ እና ሁሉም የጤና ሳይንስ ኮሌጅ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከታህሳስ 21-22/2013 ዓ.ም መሆኑንRead More →