የዓለም የፀረ ሙስና ቀን በፓነል ውይይት ተከበረ፡፡
2020-12-10
የዓለም የፀረ ሙስና ቀን በፓነል ውይይት ተከበረ፡፡ የዓለም የፀረ ሙስና ቀን የትውልድን የስነ ምግባር ግንባታን በጠንካራ ዲሲፕሊን በመምራት ሌብነትንና ብልሹ አሰራርን በመታገል የብልጽግና ጉዞችንን እናፋጥናለን በሚል መሪ ቃል በፓናል ውይይት ተከበረ፡፡ የዩኒቨርሲቲያችን አካዳሚክ ምክትል ፕሬዝዳንት የሆኑት ዶ/ር ለታ ዴሬሳ በፓናል ውይይቱ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት ሙስና በባህርይው ውስብስብ በመሆኑ የአንድንRead More →