ለሬሜዲያል ተማሪዎች ኦሬንቴሽን ተሰጠ፡፡
2023-03-20
ለሬሜዲያል ተማሪዎች ኦሬንቴሽን ተሰጠ፡፡ የካቲት 04/2015 ዓ. ም (ህዝብና ውች ግንኙነት ዳሬክቶሬት) በ2015 ዓ. ም የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ወስደው የመግቢያ ነጥብ ያላመጡ ተማሪዎች ትምህርት ሚኒስቴር ባመቻቸዉ እድል መሰረት ከ 30 በመቶ በላይ በማምጣት ለሬሜዲያ ፕሮግራም ወደ እኛ ዩኒቨርሲቲ ለተመደቡት ተማሪዎች ኦረንቴሽን ተሰጠ፡፡ በኦሬንቴሽኑ ላይ የተገኙት የአካዳሚክ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬትRead More →