መቱ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ የኦሮሞ ምርምር ስምፖዚየም አካሄደ፡፡
Sticky
2019-04-22
የምርምር ስምፖዚየሙ የተካሄደው የኦሮሞ ጥናት ለሀገራዊ መግባባትና ዕድገት ለው ሚና፡፡ በሚለው ሲሆን በስምፖዚየሙ ላ የተለያዩ የጥናት ወረቀቶች ቀርበው በተሳታፊዎች ውይይት ተደርጎባቸዋል፡፡ በዚህ ስምፖዚየም ላይ ንግግር ደረጉት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ተካልኝ ቀጄላ ሲሆን በንግግራቸውም መቱ ዩኒቨርሲቲ ከመማር ማስተማር በተጨማሪ የተለያዩ የምርምር ስራዎች እየሰራ ይገኛል፡፡ በዚሁ መሰረት የኦሮሞ ምርምር ማዕከል ከፍቶ እየሰራRead More →