መቱ ዩኒቨርሲቲ ከተለያዩ ከኢሉ አባበር ዞን ወረዳዎች ለተወጣጡ ስራ አጥ ወጣቶች የስራ ፈጠራ ስልጠና ተሰጠ፡፡
መቱ ዩኒቨርሲቲ የህዝብና ውጭ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት 27/9/2013 ዓ.ም መቱ ዩኒቨርሲቲ ከተለያዩ ከኢሉ አባበር ዞን ወረዳዎች ለተወጣጡ ስራ አጥ ወጣቶች የስራ ፈጠራ ስልጠና ተሰጠ፡፡ የስራ ፈጠራ ስልጠናው የተሰጠው የተለያዩ ከኢሉ አባበር ዞን ወረዳዎች ለተወጣጡ ስራ አጥ ለሆኑ ወጣቶች ነው፡፡ ሰልጣኝ ወጣቶች ከስልጠናው ባገኙት ክህሎት የራሳቸው ስራ ፈጥረው መስራት ይችላሉ፡፡ ሰልጣኝ ወጣቶችRead More →