መቱ ዩኒቨርሲቲ ከባለድርሻ አካላት ጋር የአካዳሚክ ምክክር መድረክ አካሄደ፡፡
Sticky
2019-04-03
መቱ ዩኒቨርሲቲ ከባለድርሻ አካላት ጋር የአካዳሚክ ምክክር መድረክ አካሄደ፡፡ የአካዳሚክ ምክክር መድረኩ የተካሄደው ከኢሉአባቦርና ቡኖ በደሌ ዞኖች ተወላጅ ምሁራን፣ ባለሀብቶችና በመንግስት ኃላፊነት ቦታዎች ላይ ካሉት ባለድርሻ አካላት ጋር ነው፡፡ Read More →