በመቱ ዩኒቨርሲቲ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ዛሬ ዞኑን ልጎበኙ የመጡትን የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚ/ር ክቡር ዶ/ር አብይ አህመድና የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ለማ መገርሳ እንዲሁም ሌሎች የፌዴራል፣ የክልል ባለስልጠናትና የኢሉ አባቦር ዞን ማህበረሰብ ተወካዮች በዚህ መልኩ ስወያዩ ዋሉ፡፡Read More →

Sticky

መቱ ዩኒቨርሲቲ ከባለድርሻ አካላት ጋር የአካዳሚክ ምክክር መድረክ አካሄደ፡፡ የአካዳሚክ ምክክር መድረኩ የተካሄደው ከኢሉአባቦርና ቡኖ በደሌ ዞኖች ተወላጅ ምሁራን፣ ባለሀብቶችና በመንግስት ኃላፊነት ቦታዎች ላይ ካሉት ባለድርሻ አካላት ጋር ነው፡፡ Read More →