በ ACEP የተሠሩ ፕሮጀክቶችን የማስመረቁ ስራ ቀጥሏል
2023-10-06
በ ACEP የተሠሩ ፕሮጀክቶችን የማስመረቁ ስራ ቀጥሏል መስከረም 24/2016 ዓ.ም (ህ.ው.ግ.ዳ) በመቱ ዩኒቨርሲቲ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ የMPH የድህረ-ምረቃ ዕጩ ምሩቃን ተማሪዎች በ ACEP በቡሬ ከተማ አስተዳደር ማህበረሰብን በማሳተፍ ያስገነቡት የደረቅ ቆሻሻ ማቃጠያና ማስወገጃ ፕሮጀክት የዩኒቨርሲቲዉ የአካደሚክ ም/ፕ ፅ/ቤት ሀላፊ አቶ ሳቢት ዜይኑ፣ የኮሌጁ ዲን ዶ/ር ተሾመ በቃና፣ የቡሬ ከተማ ከንቲባRead More →