ህ.ው.ግ.ዳ (ሀምሌ 7/2015 ዓ.ም) እንደ ሀገር የገጠመንን የት/ት ጥራት ችግር ለማስተካከል እየተወሰዱ ካሉት እርምጃዎች አንዱ የሆነዉ የተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ለዩኒቨርሲቲያችን የ2015 ዓ.ም እጩ ምሩቃን ሲሰጥ መቆየቱ ይታወቃል፡፡ ሰኔ 30/2015 ዓ.ም በተለያዩ የጤና ት/ት ዘርፎች ጤና ሚኒስቴር ለላካቸዉ 148 ተማሪዎችና ከጋምቤላ ባሮ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ ለመጡ 26 ተማሪዎች መሰጠት የጀመረዉRead More →

ፕሬዝደንት ዶ/ር እንደገና አበበ የምስጋና መልዕክት አስተላለፉ ሀምሌ 7/11/15 (ህ.ው.ግ.ዳ) ከሰኔ 30/2015 ዓ. ም እስከ ሀምሌ 7/2015 ዓ.ም ሲሰጥ የቆየዉ የመዉጫ ፈተና ያለምንም እንከን በስኬት መጠናቀቁን አስመልክተዉ ለስኬቱ ጉልህ ሚና ሲጫወቱ ለነበሩ ለዩኒቨርሲቲዉ መምህራን÷ ለICT ሰራተኞች÷ ለላብ ቴክኒሽያን÷ ለግቢ ደንነትና ፀጥታ÷ ለፌደራል ፖሊስ አባላት÷ ባጠቃላይ ለመላዉ የዩኒቨርሲቲዉ ማህበረሰብ ልባዊ ምስጋናRead More →