የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከኦሮምያ ክልል መንግስትና ከመቱ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ቴክኖሎጂን የሚጠቀም የተቀናጀ ግብርና ስራ ለመስራት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መክረዋል።የተሻለ ምርት የሚሰጡ እንስሳት፣ ለእንስሳቱ የሚሆን መኖ፣ የእንስሳቱ የጤና እንክብካቤ እና የገበያ ትስስር ተቀናጅተው በሚተገበሩበት ሁኔታ የምክክሩ ትኩረት ነበር።የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ቴክኖሎጂ፤ የኦሮምያ ክልል ቦታ፤ የመቱ ዩኒቨርሲቲ ደግሞ ከጤና ጋር የተያያዙ ስራዎችንRead More →

Mettu University held a one day workshop on ‘West Ethiopian Initiative for Livestock Technology’ at Ministry of Innovation and Technology Addis Ababa.  Dr.Getachew Terefe, the former temporal president of Mettu University presented a ten year project on dairy farm and beef production. It has been said Oromia regional state willRead More →