Sticky

መቱ ዩኒቨርሲቲ በ 2011 ዓ.ም የትምህርት መርሀ ግብር የመጀመሪያ ወሰነ ትምህርት የነባር ተማሪዎች የማጠቃለያ ፈተና በሰላማዊ መንገድ ያጠናቀቀና የአዲሰ ተማሪዎችንም በተሳካ ሁኔታ እየሰጠ ያለ መሆኑን በደስታ እየገለፀ ይህንን የመማር ማስተማር ስራ በሰላማዊ መንገድ እንዲካሄድ ከፍተኛ አስተጽኦ ላደረጉት ለዩኒቨርሲቲውና ለአካባቢው ማህበረሰብ የላቀ ምስጋናውን ያቀርባል፡፡Read More →

Sticky

መቱ ዩኒቨርሲቲ ከባለድርሻ አካላት ጋር የአካዳሚክ ምክክር መድረክ አካሄደ፡፡ የአካዳሚክ ምክክር መድረኩ የተካሄደው ከኢሉአባቦርና ቡኖ በደሌ ዞኖች ተወላጅ ምሁራን፣ ባለሀብቶችና በመንግስት ኃላፊነት ቦታዎች ላይ ካሉት ባለድርሻ አካላት ጋር ነው፡፡ Read More →