
በ ACEP የተሠሩ ፕሮጀክቶችን የማስመረቁ ስራ ቀጥሏል
በ2016 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ዉጤት አስመዝግባችሁ በትምህርት ሚኒስቴር ወደ መቱ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ (Freshman Students) ኢና በ2015 ዓ.ም በረሚዲያል መርሃ ግብር (Remedial Students) በመቱ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታችሁን ስትከታተሉ ቆይታችሁ መግቢያ ፈተና ወስዳችሁ የማለፈያ ዉጤት ያስመዝግባችሁት ተማረዎች፤የምዝገባ ግዜ ታህሳስ 1-2/2016ዓ.ም መሆኑን አዉቃችሁ በአካል በቅረብ እንትመዘገቡ እያሳሰብን ቀድም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣ ተማረ የማናስተናግድ መሆኑን እንገፃለን።
ማሳሰቢያ፤ በ2015 ዓ.ም በመቱ ዩኒቨርሲቲ በደሌ ካምፓስ በረሚዲያል መርሃ ግብሩ ስከታተሉ የነበራችሁት ተማሪዎች ምዝገባችዉ የሚሆነዉ በበደሌ ካምፓስ መሆኑን እናሳስባለን።
ተማረዎች ለምዝገባ ስትመጡ
ብርድ ልብስ፤ አንሶላና ትራስ ጨርቅ፤ የስፖርት ልብስ
ከ8-12ተኛ ክፍል ያሉ የት\ት ማስረጃዎች ኦረጂናልና ኮፒ ኢንድሁም
አራት(4) ጉርድ ፎቶ ግራፍ ይዛችሁ ረፖርት ኢንድታደርጉ እናሳስባለን።
የመቱ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት
©copyright 2023 | Mattu University | Web Design by Daniel Teka